የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 115:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 ሙታንም ሆኑ ወደ ዝምታው ዓለም* የሚወርዱ ሁሉ፣+

      ያህን አያወድሱም።+

  • መዝሙር 146:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በመኳንንትም* ሆነ

      ማዳን በማይችሉ ሰዎች አትታመኑ።+

       4 መንፈሱ* ትወጣለች፤ ወደ መሬት ይመለሳል፤+

      በዚያው ቀን ሐሳቡ ሁሉ ይጠፋል።+

  • ኢሳይያስ 38:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 መቃብር* ከፍ ከፍ ሊያደርግህ አይችልምና፤+

      ሞትም ሊያወድስህ አይችልም።+

      ወደ ጉድጓድ የሚወርዱ በታማኝነትህ ተስፋ ሊያደርጉ አይችሉም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ