የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 64:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 ከክፉ ሰዎች ስውር ሴራ፣

      ከክፉ አድራጊዎች ሸንጎ ጠብቀኝ፤+

  • መዝሙር 64:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 የገዛ ምላሳቸው ለውድቀት ይዳርጋቸዋል፤+

      ይህን የሚመለከቱ ሁሉ ራሳቸውን ይነቀንቃሉ።

  • ምሳሌ 10:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ጥበበኞች እውቀትን እንደ ውድ ሀብት ያከማቻሉ፤+

      የሞኝ ሰው አፍ ግን ጥፋት ይጋብዛል።+

  • ምሳሌ 10:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 የጻድቅ ከንፈሮች ብዙዎችን ይመግባሉ፤*+

      ሞኞች ግን ማስተዋል ስለሚጎድላቸው ይሞታሉ።+

  • ምሳሌ 14:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 በሞኝ ሰው አፍ የትዕቢት በትር አለ፤

      የጥበበኞች ከንፈር ግን ትጠብቃቸዋለች።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ