የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 100:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ይሖዋ፣ አምላክ መሆኑን እወቁ።*+

      የሠራን እሱ ነው፤ እኛም የእሱ ንብረት ነን።*+

      እኛ ሕዝቡና የማሰማሪያው በጎች ነን።+

  • ኢሳይያስ 43:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እኔ ይሖዋ የእናንተ ቅዱስ፣+ የእስራኤል ፈጣሪ፣+ ንጉሣችሁ ነኝ።”+

  • ኢሳይያስ 44:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 የሠራህና ያበጀህ፣+

      ከማህፀን* ጀምሮ የረዳህ

      ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘አገልጋዬ ያዕቆብ፣

      የመረጥኩህም የሹሩን*+ ሆይ፣ አትፍራ።+

  • ኢሳይያስ 44:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “ያዕቆብ ሆይ፣ አንተም እስራኤል ሆይ፣

      አገልጋዬ ስለሆንክ እነዚህን ነገሮች አስታውስ።

      እኔ ሠርቼሃለሁ፤ አንተ የእኔ አገልጋይ ነህ።+

      እስራኤል ሆይ፣ አልረሳህም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ