የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 107:6, 7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 በተጨነቁ ጊዜ ወደ ይሖዋ ይጮኹ ነበር፤+

      እሱም ከደረሰባቸው መከራ ታደጋቸው።+

       7 መኖር ወደሚችሉበት ከተማ እንዲደርሱ+

      በትክክለኛው መንገድ መራቸው።+

  • ኢሳይያስ 11:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 እስራኤል ከግብፅ ምድር በወጣበት ጊዜ እንደሆነው ሁሉ፣

      ከሕዝቡ የተረፉት ቀሪዎችም+ ከአሦር የሚወጡበት ጎዳና+ ይኖራል።

  • ኢሳይያስ 40:3, 4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አንድ ሰው በምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ይጮኻል፦

      “የይሖዋን መንገድ ጥረጉ!*+

      በበረሃ ለአምላካችን አውራ ጎዳናውን+ አቅኑ።+

       4 ሸለቆው ሁሉ ይሞላ፤

      ተራራውና ኮረብታውም ሁሉ ዝቅ ይበል።

      ወጣ ገባውም መሬት ይስተካከል፤

      ጎርበጥባጣውም ምድር ሸለቋማ ሜዳ ይሁን።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ