የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 19:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 በዚያ ቀን ከግብፅ ወደ አሦር የሚወስድ አውራ ጎዳና ይኖራል።+ ከዚያም አሦር ወደ ግብፅ፣ ግብፅም ወደ አሦር ይመጣል፤ ግብፅና አሦርም በአንድነት አምላክን ያገለግላሉ።

  • ኢሳይያስ 27:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 በዚያም ቀን ትልቅ ቀንደ መለከት ይነፋል፤+ በአሦር ምድር+ የጠፉትና በግብፅ ምድር+ የተበተኑት መጥተው በኢየሩሳሌም በሚገኘው ቅዱስ ተራራ ላይ ለይሖዋ ይሰግዳሉ።+

  • ኢሳይያስ 35:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 በዚያም አውራ ጎዳና ይኖራል፤+

      ደግሞም “የቅድስና ጎዳና” ተብሎ ይጠራል።

      ንጹሕ ያልሆነ ሰው አይጓዝበትም።+

      ጎዳናው፣ በመንገዱ ላይ ለሚሄዱት ብቻ ይሆናል፤

      ሞኞችም አይሄዱበትም።

  • ኢሳይያስ 40:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 አንድ ሰው በምድረ በዳ እንዲህ ብሎ ይጮኻል፦

      “የይሖዋን መንገድ ጥረጉ!*+

      በበረሃ ለአምላካችን አውራ ጎዳናውን+ አቅኑ።+

  • ኢሳይያስ 57:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 እንዲህ ይባላል፦ ‘መንገድ ሥሩ! መንገድ ሥሩ! መንገዱን አዘጋጁ!+

      ሕዝቤ ከሚሄድበት መንገድ ላይ ማንኛውንም እንቅፋት አስወግዱ።’”

  • ኤርምያስ 31:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “የጎዳና ምልክቶችን ለራስሽ አቁሚ፤

      መንገድ የሚጠቁሙ ዓምዶችን ትከዪ።+

      የምትሄጂበትን አውራ ጎዳና ልብ ብለሽ ተመልከቺ።+

      የእስራኤል ድንግል ሆይ፣ ተመለሽ፤ የራስሽ ወደሆኑት ወደነዚህ ከተሞች ተመለሽ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ