የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 49:21, 22
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 አንቺም በልብሽ እንዲህ ትያለሽ፦

      ‘እኔ ልጆቼን በሞት ያጣሁና መሃን

      እንዲሁም በምርኮ የተወሰድኩና እስረኛ የሆንኩ ሴት ሆኜ ሳለ

      እነዚህን ልጆች የወለደልኝ ማን ነው?

      ያሳደጋቸውስ ማን ነው?+

      እነሆ፣ እኔ ብቻዬን ቀርቼ ነበር፤+

      ታዲያ እነዚህ ከየት መጡ?’”+

      22 ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “እነሆ፣ እጄን ለብሔራት አነሳለሁ፤

      ምልክቴንም * ለሕዝቦች ከፍ አደርጋለሁ።+

      ወንዶች ልጆችሽን በክንዳቸው* ይዘው ያመጧቸዋል፤

      ሴቶች ልጆችሽንም በትከሻቸው ይሸከሟቸዋል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ