-
ዕዝራ 7:27አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
27 እንዲህ ያለውን ነገር ይኸውም በኢየሩሳሌም የሚገኘውን የይሖዋን ቤት የማስዋቡን ሐሳብ በንጉሡ ልብ ውስጥ ያኖረው የአባቶቻችን አምላክ ይሖዋ ይወደስ!+
-
-
ኢሳይያስ 49:23አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
23 ነገሥታት ይንከባከቡሻል፤+
ልዕልቶቻቸውም ሞግዚቶችሽ ይሆናሉ።
-