የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 29:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 እናንተ ሰዎች፣ ነገር ታጣምማላችሁ!*

      ሸክላ ሠሪው እንደ ሸክላው ሊቆጠር ይገባል?+

      የተሠራው ነገር ስለ ሠሪው

      “እሱ አልሠራኝም” ማለቱ ተገቢ ነው?+

      ደግሞስ ዕቃው ሠሪውን

      “ማስተዋል የለውም” ይላል?+

  • ኢሳይያስ 45:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ከሠሪው ጋር ሙግት ለሚገጥም* ወዮለት!

      እሱ መሬት ላይ በተጣሉ

      ሌሎች ገሎች መካከል ያለ ተራ ገል ነውና።

      ሸክላ፣ ሠሪውን* “የምትሠራው ምንድን ነው?” ይለዋል?+

      የሠራኸውስ ነገር “እሱ እጅ የለውም” ይላል?*

  • ኤርምያስ 18:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 6 “‘የእስራኤል ቤት ሆይ፣ ይህ ሸክላ ሠሪ እንዳደረገው እኔም በእናንተ ላይ ማድረግ አልችልም?’ ይላል ይሖዋ። ‘የእስራኤል ቤት ሆይ፣ እነሆ፣ በሸክላ ሠሪ እጅ እንዳለ ጭቃ፣ እናንተም በእኔ እጅ እንዲሁ ናችሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ