የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 65:13, 14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “እነሆ፣ አገልጋዮቼ ይበላሉ፤ እናንተ ግን ትራባላችሁ።+

      እነሆ፣ አገልጋዮቼ ይጠጣሉ፤+ እናንተ ግን ትጠማላችሁ።

      እነሆ፣ አገልጋዮቼ ሐሴት ያደርጋሉ፤+ እናንተ ግን ኀፍረት ትከናነባላችሁ።+

      14 እነሆ፣ አገልጋዮቼ ከልባቸው ደስታ የተነሳ እልል ይላሉ፤

      እናንተ ግን ከልባችሁ ሐዘን የተነሳ ትጮኻላችሁ፤

      መንፈሳችሁ ስለተሰበረም ዋይ ዋይ ትላላችሁ።

  • ኤርምያስ 17:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 13 የእስራኤል ተስፋ የሆንከው ይሖዋ ሆይ፣

      አንተን የሚተዉ ሁሉ ያፍራሉ።

      አንተን* የሚክዱ ስማቸው በአፈር ላይ ይጻፋል፤+

      ምክንያቱም የሕያው ውኃ ምንጭ የሆነውን ይሖዋን ትተዋል።+

  • ኤርምያስ 17:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 አሳዳጆቼ ኀፍረት ይከናነቡ፤+

      እኔ ግን ለኀፍረት እንድዳረግ አትፍቀድ።

      እነሱ በሽብር ይዋጡ፤

      እኔ ግን አልሸበር።

      የጥፋት ቀን አምጣባቸው፤+

      አድቅቃቸው፤ ሙሉ በሙሉም አጥፋቸው።*

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ