የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 25:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 “‘ይሁንና ሰባው ዓመት ሲፈጸም+ በበደላቸው የተነሳ የባቢሎንን ንጉሥና ያንን ብሔር ተጠያቂ አደርጋለሁ’*+ ይላል ይሖዋ፤ ‘የከለዳውያንንም ምድር እስከ ወዲያኛው ባድማ አደርገዋለሁ።+

  • ኤርምያስ 50:1-3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 50 ይሖዋ በነቢዩ ኤርምያስ በኩል ስለ ባቢሎን+ ይኸውም ስለ ከለዳውያን ምድር የተናገረው ቃል ይህ ነው፦

       2 “በብሔራት መካከል ይህን ተናገሩ፤ ደግሞም አውጁ።

      ምልክት* አቁሙ፤ ይህን አውጁ።

      ምንም ነገር አትደብቁ!

      እንዲህም በሉ፦ ‘ባቢሎን ተይዛለች።+

      ቤል ኀፍረት ተከናንቧል።+

      ሜሮዳክ በፍርሃት ርዷል።

      ምስሎቿ ተዋርደዋል።

      አስጸያፊ የሆኑ ጣዖቶቿ* ተሸብረዋል።’

       3 ከሰሜን አንድ ብሔር በእሷ ላይ ተነስቷልና።+

      እሱም ምድሪቷን አስፈሪ ቦታ ያደርጋታል፤

      በእሷ ውስጥ የሚኖር ሰው የለም።

      ሰውም ሆነ እንስሳ ሸሽቷል፤

      አካባቢውን ለቀው ሄደዋል።”

  • ራእይ 18:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 እሱም በኃይለኛ ድምፅ እንዲህ ሲል ጮኸ፦ “ወደቀች! ታላቂቱ ባቢሎን ወደቀች!+ የአጋንንት መኖሪያ፣ የርኩስ መንፈስ ሁሉ* እንዲሁም የርኩሳንና የተጠሉ ወፎች ሁሉ መሰወሪያ ሆነች!+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ