የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኤርምያስ 47:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 47 ፈርዖን ጋዛን ከመውጋቱ በፊት ፍልስጤማውያንን+ በተመለከተ ወደ ነቢዩ ኤርምያስ የመጣው የይሖዋ ቃል ይህ ነው።

  • ሕዝቅኤል 25:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ስለዚህ ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ እንዲህ ይላል፦ “እነሆ፣ በፍልስጤማውያን ላይ እጄን እዘረጋለሁ፤+ ከሪታውያንንም አጠፋለሁ፤+ በባሕሩ ዳርቻ ላይ የቀሩትንም ነዋሪዎች እደመስሳለሁ።+

  • ኢዩኤል 3:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ጢሮስ፣ ሲዶና እና የፍልስጤም ግዛቶች ሁሉ፣

      ከእኔ ጋር ምን ጉዳይ አላችሁ?

      ላደረግኩባችሁ ነገር ብድራት ልትመልሱልኝ ነው?

      ብድራት የምትመልሱልኝ ከሆነ

      ብድራታችሁን ወዲያውኑ፣ በፍጥነት በራሳችሁ ላይ እመልሳለሁ።+

  • አሞጽ 1:6-8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘“ስለ ሦስቱ የጋዛ ዓመፅ+ ብሎም ስለ አራቱ እጄን አልመልስም፤

      ምክንያቱም ሕዝቡን ሁሉ ማርከው+ ለኤዶም አሳልፈው ሰጥተዋል።

       7 በመሆኑም በጋዛ ቅጥር ላይ እሳት እሰዳለሁ፤+

      የማይደፈሩ ማማዎቿንም ይበላል።

       8 የአሽዶድን ነዋሪዎች አጠፋለሁ፤+

      በአስቀሎን ተቀምጦ የሚገዛውንም* አስወግዳለሁ፤+

      እጄን በኤቅሮን ላይ እዘረጋለሁ፤+

      የተረፉት ፍልስጤማውያንም ይጠፋሉ”+ ይላል ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ።’

  • ሶፎንያስ 2:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ጋዛ የተተወች ከተማ ትሆናለችና፤

      አስቀሎንም ባድማ ትሆናለች።+

      አሽዶድ በጠራራ ፀሐይ* ትባረራለች፤

      ኤቅሮንም ከሥሯ ትመነገላለች።+

  • ዘካርያስ 9:5
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 አስቀሎን ይህን አይታ ትፈራለች፤

      ጋዛ በጣም ትጨነቃለች፤

      ኤቅሮንም እንዲሁ ትሆናለች፤ ምክንያቱም ተስፋ የምታደርግባት ለኀፍረት ትዳረጋለች።

      ከጋዛ ንጉሥ ይጠፋል፤

      አስቀሎንም ሰው አልባ ትሆናለች።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ