የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 25:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የይሖዋ እጅ በዚህ ተራራ ላይ ያርፋልና፤+

      ጭድ በፍግ ክምር ላይ እንደሚረገጥ

      ሞዓብም በስፍራው እንዲሁ ይረገጣል።+

  • ኤርምያስ 48:46, 47
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 46 ‘ሞዓብ ሆይ፣ ወዮልህ!

      የከሞሽ+ ሰዎች ጠፍተዋል።

      ወንዶች ልጆችህ ተማርከዋልና፤

      ሴቶች ልጆችህም በግዞት ተወስደዋል።+

      47 በዘመኑ መጨረሻ ግን፣ ከሞዓብ የተማረኩትን እሰበስባለሁ’ ይላል ይሖዋ።

      ‘በሞዓብ ላይ የተላለፈው የፍርድ መልእክት እዚህ ላይ ይደመደማል።’”+

  • ሶፎንያስ 2:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ስለዚህ በሕያውነቴ እምላለሁ” ይላል የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ፣

      “ሞዓብ እንደ ሰዶም፣+

      አሞናውያንም እንደ ገሞራ ይሆናሉ፤+

      ሳማ የወረሰው ምድርና የጨው ጉድጓድ ይሆናሉ፤ ለዘለቄታውም ባድማ ሆነው ይቀራሉ።+

      የሕዝቤ ቀሪዎች ይዘርፏቸዋል፤

      ከገዛ ብሔሬ የቀሩት ሰዎችም ይወርሷቸዋል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ