የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 146:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ይሖዋ የዓይነ ስውራንን ዓይን ያበራል፤+

      ይሖዋ ያጎነበሱትን ቀና ያደርጋል፤+

      ይሖዋ ጻድቃንን ይወዳል።

  • ኢሳይያስ 42:16
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 16 ዓይነ ስውራንን በማያውቁት መንገድ እመራቸዋለሁ፤+

      ባልለመዱት ጎዳናም እንዲሄዱ አደርጋቸዋለሁ።+

      ጨለማውን በፊታቸው ብርሃን፣+

      ወጣ ገባ የሆነውንም ምድር ደልዳላ ሜዳ አደርጋለሁ።+

      ይህን አደርግላቸዋለሁ፤ ደግሞም አልተዋቸውም።”

  • ማቴዎስ 9:28-30
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ወደ ቤት ከገባ በኋላ ዓይነ ስውሮቹ ወደ እሱ መጡ፤ ኢየሱስም “ዓይናችሁን ላበራላችሁ እንደምችል ታምናላችሁ?” ሲል ጠየቃቸው።+ እነሱም “አዎ ጌታ ሆይ” ብለው መለሱለት። 29 ከዚያም ዓይናቸውን ዳስሶ+ “እንደ እምነታችሁ ይሁንላችሁ” አላቸው። 30 ዓይናቸውም በራ። ኢየሱስም “ማንም ሰው ስለዚህ ጉዳይ እንዳያውቅ ተጠንቀቁ” ሲል አጥብቆ አሳሰባቸው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ