-
ኢሳይያስ 41:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
ብየዳውን በተመለከተ “ጥሩ ነው” ይላል።
ከዚያም ጣዖቱ እንዳይወድቅ አንድ ሰው በምስማር ይቸነክረዋል።
-
-
ኤርምያስ 10:3አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
3 የእነዚህ ሕዝቦች ልማድ ከንቱ* ነውና፤
-
-
ሆሴዕ 8:6አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
6 ይህ ከእስራኤል ነውና።
የእጅ ጥበብ ባለሙያ የሠራው ይህ ጥጃ አምላክ አይደለም፤
የሰማርያ ጥጃ ተሰባብሮ እንዳልነበረ ይሆናል።
-