የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 40:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 የእጅ ጥበብ ባለሙያ ብረት አቅልጦ ጣዖት* ይሠራል፤

      አንጥረኛውም በወርቅ ይለብጠዋል፤+

      የብር ሰንሰለትም ይሠራለታል።

  • ኢሳይያስ 41:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የእጅ ጥበብ ባለሙያውም አንጥረኛውን ያበረታታል፤+

      በመዶሻ ብረቱን የሚያሳሳው

      በመስፍ ላይ የሚቀጠቅጠውን ያበረታታዋል።

      ብየዳውን በተመለከተ “ጥሩ ነው” ይላል።

      ከዚያም ጣዖቱ እንዳይወድቅ አንድ ሰው በምስማር ይቸነክረዋል።

  • ኤርምያስ 10:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 የእነዚህ ሕዝቦች ልማድ ከንቱ* ነውና፤

      የእጅ ጥበብ ባለሙያ ዛፍ ከጫካ ይቆርጥና

      በመሣሪያው* ጠርቦ ጣዖት ይሠራል።+

  • ሆሴዕ 8:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ይህ ከእስራኤል ነውና።

      የእጅ ጥበብ ባለሙያ የሠራው ይህ ጥጃ አምላክ አይደለም፤

      የሰማርያ ጥጃ ተሰባብሮ እንዳልነበረ ይሆናል።

  • የሐዋርያት ሥራ 17:29
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 29 “እንግዲህ እኛ የአምላክ ልጆች+ ከሆንን አምላክ በሰው ጥበብና ንድፍ ከወርቅ፣ ከብር ወይም ከድንጋይ የተቀረጸን ነገር ይመስላል ብለን ልናስብ አይገባም።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ