የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 1:23
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 23 አለቆችሽ ግትሮችና የሌባ ግብረ አበሮች ናቸው።+

      ሁሉም ጉቦ የሚወዱና እጅ መንሻ የሚያሳድዱ ናቸው።+

      አባት የሌለው ልጅ ፍትሕ እንዲያገኝ* አያደርጉም፤

      የመበለቲቱም አቤቱታ ወደ እነሱ አይደርስም።+

  • ኤርምያስ 5:26-28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 26 በሕዝቤ መካከል ክፉ ሰዎች አሉና።

      አድብተው እንደሚጠብቁ ወፍ አዳኞች፣ በዓይነ ቁራኛ ይመለከታሉ።

      ገዳይ ወጥመድ ይዘረጋሉ።

      ሰዎችን ያጠምዳሉ።

      27 በወፎች እንደተሞላ የወፍ ጎጆ፣

      ቤቶቻቸው በማታለያ የተሞሉ ናቸው።+

      ኃያላንና ሀብታም የሆኑት ለዚህ ነው።

      28 ወፍረዋል፤ ቆዳቸውም ለስልሷል፤

      በክፋት ተሞልተዋል።

      ለራሳቸው ስኬት ሲያስቡ

      አባት ለሌለው ልጅ አይሟገቱም፤+

      ድሆችንም ፍትሕ ይነፍጋሉ።’”+

  • ሚክያስ 2:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 2 “መጥፎ ነገር ለሚሸርቡና

      በአልጋቸው ላይ ሆነው ክፉ ነገር ለሚያውጠነጥኑ ወዮላቸው!

      ጠዋት ሲነጋ ያሰቡትን ይፈጽማሉ፤

      ምክንያቱም ይህን የሚያደርጉበት ኃይል በእጃቸው ነው።+

       2 እርሻን ይመኛሉ፤ ነጥቀውም ይይዙታል፤+

      ቤቶችንም ይመኛሉ፤ ደግሞም ይወስዳሉ፤

      የሰውን ቤት፣

      የሰውንም ርስት አታለው ይወስዳሉ።+

  • ሚክያስ 6:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 ክፉ በሆነ ሰው ቤት፣ በክፋት የተገኘ ሀብት

      እንዲሁም አስጸያፊ የሆነ ጎዶሎ የኢፍ መስፈሪያ* አሁንም አለ?

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ