ኢሳይያስ 65:12 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 12 በመሆኑም ዕጣችሁ በሰይፍ መውደቅ ይሆናል፤+ሁላችሁም ለመታረድ ታጎነብሳላችሁ፤+ምክንያቱም ስጣራ አልመለሳችሁም፤ስናገር አልሰማችሁም፤+በዓይኔ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ማድረጋችሁን ቀጠላችሁ፤እኔ የማልደሰትበትንም ነገር መረጣችሁ።”+ ኢሳይያስ 66:4 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 4 ስለዚህ እነሱን የምቀጣበትን መንገድ እፈልጋለሁ፤+የፈሩትንም ያንኑ ነገር አመጣባቸዋለሁ። ምክንያቱም ስጣራ መልስ የሰጠ ማንም አልነበረም፤ስናገር የሰማ አንድም ሰው አልነበረም።+ በዓይኔ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ማድረጋቸውን ቀጠሉ፤እኔ የማልደሰትበትንም ነገር መረጡ።”+ ኤርምያስ 7:13, 14 አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ 13 እናንተ ግን እነዚህን ሁሉ ነገሮች መሥራታችሁን ቀጠላችሁ’ ይላል ይሖዋ፤ ‘ለእናንተ ደግሜ ደጋግሜ* ብናገርም እንኳ አልሰማችሁም።+ ደጋግሜ ጠራኋችሁ፤ እናንተ ግን መልስ አትሰጡም።+ 14 ስለዚህ በሴሎ እንዳደረግኩት ሁሉ በስሜ በተጠራው፣+ እናንተም በምትታመኑበት በዚህ ቤት+ ላይ እንዲሁም ለእናንተና ለአባቶቻችሁ በሰጠሁት በዚህ ቦታ ላይ እንዲሁ አደርጋለሁ።+
12 በመሆኑም ዕጣችሁ በሰይፍ መውደቅ ይሆናል፤+ሁላችሁም ለመታረድ ታጎነብሳላችሁ፤+ምክንያቱም ስጣራ አልመለሳችሁም፤ስናገር አልሰማችሁም፤+በዓይኔ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ማድረጋችሁን ቀጠላችሁ፤እኔ የማልደሰትበትንም ነገር መረጣችሁ።”+
4 ስለዚህ እነሱን የምቀጣበትን መንገድ እፈልጋለሁ፤+የፈሩትንም ያንኑ ነገር አመጣባቸዋለሁ። ምክንያቱም ስጣራ መልስ የሰጠ ማንም አልነበረም፤ስናገር የሰማ አንድም ሰው አልነበረም።+ በዓይኔ ፊት ክፉ የሆነውን ነገር ማድረጋቸውን ቀጠሉ፤እኔ የማልደሰትበትንም ነገር መረጡ።”+
13 እናንተ ግን እነዚህን ሁሉ ነገሮች መሥራታችሁን ቀጠላችሁ’ ይላል ይሖዋ፤ ‘ለእናንተ ደግሜ ደጋግሜ* ብናገርም እንኳ አልሰማችሁም።+ ደጋግሜ ጠራኋችሁ፤ እናንተ ግን መልስ አትሰጡም።+ 14 ስለዚህ በሴሎ እንዳደረግኩት ሁሉ በስሜ በተጠራው፣+ እናንተም በምትታመኑበት በዚህ ቤት+ ላይ እንዲሁም ለእናንተና ለአባቶቻችሁ በሰጠሁት በዚህ ቦታ ላይ እንዲሁ አደርጋለሁ።+