የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 41:13
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • ኢሳይያስ 43:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 43 አሁን ግን፣ ያዕቆብ ሆይ ፈጣሪህ፣

      እስራኤልም ሆይ የሠራህ ይሖዋ+ እንዲህ ይላል፦

      “እኔ ተቤዥቼሃለሁና+ አትፍራ።

      በስምህ ጠርቼሃለሁ።

      አንተ የእኔ ነህ።

       2 በውኃዎች መካከል ስታልፍ እኔ ከአንተ ጋር እሆናለሁ፤+

      በወንዞችም መካከል ስትሻገር አያሰምጡህም።+

      በእሳት መካከል ስትሄድ አትቃጠልም፤

      ነበልባሉም አይፈጅህም።

  • ኢሳይያስ 44:2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 የሠራህና ያበጀህ፣+

      ከማህፀን* ጀምሮ የረዳህ

      ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      ‘አገልጋዬ ያዕቆብ፣

      የመረጥኩህም የሹሩን*+ ሆይ፣ አትፍራ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ