የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 16:6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  6 ስለ ሞዓብ ኩራት ይኸውም በጣም ኩሩ እንደሆነ ሰምተናል፤+

      ስለ ትዕቢቱ፣ ስለ ኩራቱና ስለ ታላቅ ቁጣው ሰምተናል፤+

      ይሁንና ድንፋታው ሁሉ ከንቱ ይሆናል።

  • ኢሳይያስ 25:10, 11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 የይሖዋ እጅ በዚህ ተራራ ላይ ያርፋልና፤+

      ጭድ በፍግ ክምር ላይ እንደሚረገጥ

      ሞዓብም በስፍራው እንዲሁ ይረገጣል።+

      11 አንድ ዋናተኛ በሚዋኝበት ጊዜ በእጆቹ ውኃውን እንደሚመታ

      እሱም እጁን ዘርግቶ ሞዓብን ይመታዋል፤

      በእጆቹ በጥበብ በመምታት

      ትዕቢቱን ያበርድለታል።+

  • ሶፎንያስ 2:9, 10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  9 ስለዚህ በሕያውነቴ እምላለሁ” ይላል የእስራኤል አምላክ የሠራዊት ጌታ ይሖዋ፣

      “ሞዓብ እንደ ሰዶም፣+

      አሞናውያንም እንደ ገሞራ ይሆናሉ፤+

      ሳማ የወረሰው ምድርና የጨው ጉድጓድ ይሆናሉ፤ ለዘለቄታውም ባድማ ሆነው ይቀራሉ።+

      የሕዝቤ ቀሪዎች ይዘርፏቸዋል፤

      ከገዛ ብሔሬ የቀሩት ሰዎችም ይወርሷቸዋል።

      10 ከኩራታቸው የተነሳ ይህ ይደርስባቸዋል፤+

      ምክንያቱም በሠራዊት ጌታ በይሖዋ ሕዝብ ላይ ተሳልቀዋል፤ ራሳቸውንም ከፍ ከፍ አድርገዋል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ