የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 94:14
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ይሖዋ ሕዝቡን አይጥልምና፤+

      ርስቱንም አይተውም።+

  • ኢሳይያስ 44:21
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 21 “ያዕቆብ ሆይ፣ አንተም እስራኤል ሆይ፣

      አገልጋዬ ስለሆንክ እነዚህን ነገሮች አስታውስ።

      እኔ ሠርቼሃለሁ፤ አንተ የእኔ አገልጋይ ነህ።+

      እስራኤል ሆይ፣ አልረሳህም።+

  • ኤርምያስ 46:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ስለዚህ አገልጋዬ ያዕቆብ ሆይ፣ አትፍራ’ ይላል ይሖዋ፤

      ‘እኔ ከአንተ ጋር ነኝና።

      አንተን የበተንኩባቸውን ብሔራት ሁሉ ፈጽሞ አጠፋቸዋለሁ፤+

      አንተን ግን ሙሉ በሙሉ አላጠፋህም።+

      በተገቢው መጠን እገሥጽሃለሁ* እንጂ+

      በምንም ዓይነት ሳልቀጣ አልተውህም።’”

  • ዘካርያስ 2:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 ይሖዋ ይሁዳን በተቀደሰው ምድር ላይ ድርሻው አድርጎ ይወርሰዋል፤ ኢየሩሳሌምንም እንደገና ይመርጣል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ