የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ዘዳግም 31:17
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 17 በዚያን ጊዜ ቁጣዬ በእነሱ ላይ ይነዳል፤+ እኔም እተዋቸዋለሁ፤+ ሙሉ በሙሉ እስኪደመሰሱም ድረስ ፊቴን ከእነሱ እሰውራለሁ።+ ከዚያም ብዙ መከራና ችግር ይደርስባቸዋል፤+ እነሱም ‘ይህ ሁሉ መከራ የደረሰብን አምላካችን በመካከላችን ስለሌለ አይደል?’+ ይላሉ።

  • ኢሳይያስ 27:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 ቀንበጦቿ በሚደርቁበት ጊዜ

      ሴቶች መጥተው ይሰብሯቸዋል፤

      ከዚያም ማገዶ ያደርጓቸዋል።

      ይህ ሕዝብ ማስተዋል ይጎድለዋልና።+

      በዚህም ምክንያት ፈጣሪያቸው ምንም ምሕረት አያደርግላቸውም፤

      ሠሪያቸውም ምንም ዓይነት ሞገስ አያሳያቸውም።+

  • ኢሳይያስ 63:10
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 10 እነሱ ግን ዓመፁ፤+ ቅዱስ መንፈሱንም አሳዘኑ።+

      በዚህ ጊዜ ጠላት ሆነባቸው፤+

      ደግሞም ተዋጋቸው።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ