-
መዝሙር 115:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 የእነሱ ጣዖቶች ከብርና ከወርቅ የተሠሩ፣
የሰው እጅ ሥራ ናቸው።+
-
-
ኤርምያስ 2:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 አማልክቱን፣ አማልክት ባልሆኑት ለውጦ የሚያውቅ ብሔር አለ?
የገዛ ሕዝቤ ግን ክብሬን ምንም ጥቅም በሌለው ነገር ለውጧል።+
-