የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ነህምያ 12:27
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 27 የኢየሩሳሌም ቅጥሮች በሚመረቁበት ጊዜ የምረቃውን በዓል በምስጋና መዝሙር፣+ በሲምባል፣* በባለ አውታር መሣሪያዎችና በበገና በደስታ እንዲያከብሩ ሌዋውያኑን ከሚኖሩበት ስፍራ ሁሉ ፈልገው ወደ ኢየሩሳሌም አመጧቸው።

  • ኢሳይያስ 44:28
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 28 ስለ ቂሮስ+ ‘እሱ እረኛዬ ነው፤

      ፈቃዴንም ሁሉ ሙሉ በሙሉ ይፈጽማል’+ እላለሁ፤

      ስለ ኢየሩሳሌም ‘ዳግም ትገነባለች’፤

      ስለ ቤተ መቅደሱም ‘መሠረትህ ይጣላል’+ እላለሁ።”

  • ኤርምያስ 30:18
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 18 ይሖዋ እንዲህ ይላል፦

      “እነሆ፣ ከያዕቆብ ድንኳኖች የተማረኩትን እሰበስባለሁ፤+

      ለማደሪያ ድንኳኖቹም እራራለሁ።

      ከተማዋ በጉብታዋ ላይ ዳግም ትገነባለች፤+

      የማይደፈረውም ማማ በተገቢው ቦታ ላይ ይቆማል።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ