-
ኤርምያስ 2:11, 12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 አማልክቱን፣ አማልክት ባልሆኑት ለውጦ የሚያውቅ ብሔር አለ?
የገዛ ሕዝቤ ግን ክብሬን ምንም ጥቅም በሌለው ነገር ለውጧል።+
12 እናንተ ሰማያት በዚህ ተደነቁ፤
በታላቅ ድንጋጤም ተርበትበቱ’ ይላል ይሖዋ፤
-
11 አማልክቱን፣ አማልክት ባልሆኑት ለውጦ የሚያውቅ ብሔር አለ?
የገዛ ሕዝቤ ግን ክብሬን ምንም ጥቅም በሌለው ነገር ለውጧል።+
12 እናንተ ሰማያት በዚህ ተደነቁ፤
በታላቅ ድንጋጤም ተርበትበቱ’ ይላል ይሖዋ፤