የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ኢሳይያስ 22:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ስለዚህ እንዲህ አልኩ፦ “ዓይናችሁን ከእኔ ላይ አንሱ፤

      እኔም አምርሬ አለቅሳለሁ።+

      የሕዝቤ ሴት ልጅ* ከደረሰባት ጥፋት የተነሳ

      እኔን ለማጽናናት አትድከሙ።+

  • ኤርምያስ 4:19
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 19 ወይ አበሳዬ!* ወይ አበሳዬ!

      ልቤን ሥቃይ ቀስፎታል።

      ልቤ በውስጤ በኃይል ይመታል።

      ዝም ማለት አልችልም፤

      የቀንደ መለከት ድምፅ፣

      የጦርነት ማስጠንቀቂያ ድምፅ* ሰምቻለሁና።*+

  • ሕዝቅኤል 9:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 እነሱ ሰዉን እየገደሉ ሳሉ ብቻዬን ቀረሁ፤ በግንባሬም ተደፍቼ “ሉዓላዊው ጌታ ይሖዋ ሆይ፣ ወዮ! በኢየሩሳሌም ላይ ቁጣህን በማፍሰስ የእስራኤልን ቀሪዎች ሁሉ ልታጠፋ ነው?” በማለት ጮኽኩ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ