የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 2:7-9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 የይሖዋን ድንጋጌ ልናገር፤

      እንዲህ ብሎኛል፦ “አንተ ልጄ ነህ፤+

      እኔ ዛሬ ወለድኩህ።+

       8 ጠይቀኝ፤ ብሔራትን ርስትህ፣

      የምድርንም ዳርቻዎች ግዛትህ አድርጌ እሰጥሃለሁ።+

       9 በብረት በትረ መንግሥት ትሰብራቸዋለህ፤+

      እንደ ሸክላ ዕቃም ታደቃቸዋለህ።”+

  • መዝሙር 110:5, 6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  5 ይሖዋ በቀኝህ ይሆናል፤+

      በቁጣው ቀን ነገሥታትን ያደቃል።+

       6 በብሔራት ላይ* የፍርድ እርምጃ ይወስዳል፤+

      ምድሪቱንም ሬሳ በሬሳ ያደርጋል።+

      ሰፊ የሆነውን አገር* የሚገዛውን መሪ* ያደቀዋል።

  • ራእይ 19:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 እሱም ብሔራትን ይመታበት ዘንድ ከአፉ ረጅም ስለታም ሰይፍ+ ይወጣል፤ እንደ እረኛም በብረት በትር ይገዛቸዋል።*+ በተጨማሪም ሁሉን ቻይ የሆነውን የአምላክን የመዓቱን የቁጣ ወይን ጠጅ መጭመቂያ ይረግጣል።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ