-
ናሆም 3:7አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
7 አንቺን የሚያይ ሁሉ ከአንቺ ይሸሻል፤+
ደግሞም ‘ነነዌ ወድማለች!
የሚያዝንላት ማን ነው?’ ይላል።
አንቺን የሚያጽናና ከየት ማግኘት እችላለሁ?
-
-
ሶፎንያስ 2:13አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
13 እሱ እጁን ወደ ሰሜን ይዘረጋል፤ አሦርንም ያጠፋል፤
ነነዌንም ባድማና እንደ በረሃ ደረቅ ያደርጋታል።+
-