የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ዜና መዋዕል 16:8
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 8 ኢትዮጵያውያንና ሊቢያውያን ብዙ ሠረገሎችና ፈረሰኞች ያሏቸው ታላቅ ሠራዊት አልነበሩም? ይሁንና በይሖዋ በመታመንህ በእጅህ አሳልፎ ሰጣቸው።+

  • ኤርምያስ 46:8, 9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  8 ግብፅ እንደ አባይ ወንዝና+

      እንደሚናወጥ የወንዝ ውኃ ሆኖ ይመጣል፤

      ደግሞም ‘እወጣለሁ፤ ምድርንም እሸፍናለሁ።

      ከተማዋንና ነዋሪዎቿን አጠፋለሁ’ ይላል።

       9 እናንተ ፈረሶች፣ ወደ ላይ ውጡ!

      እናንተ ሠረገሎች፣ በፍጥነት ገስግሱ!

      ተዋጊዎቹ ይውጡ፤

      ጋሻ የሚያነግቡት የኢትዮጵያ* እና የፑጥ ሰዎች+

      እንዲሁም ደጋን የመወጠርና*+ በጥበብ የመጠቀም ችሎታ ያላቸው የሉድ+ ሰዎች ይውጡ።

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ