-
ማርቆስ 15:33አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
33 ስድስት ሰዓት በሆነ ጊዜም አገሩ በሙሉ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በጨለማ ተሸፈነ።+
-
-
ሉቃስ 23:44አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
44 ጊዜው ስድስት ሰዓት ገደማ የነበረ ቢሆንም ምድሪቱ በሙሉ እስከ ዘጠኝ ሰዓት ድረስ በጨለማ ተሸፈነች፤+
-