-
ማቴዎስ 16:28አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
28 እውነት እላችኋለሁ፣ እዚህ ከቆሙት መካከል አንዳንዶች የሰው ልጅ በመንግሥቱ ሲመጣ እስኪያዩ ድረስ ፈጽሞ ሞትን አይቀምሱም።”+
-
-
ማርቆስ 9:1አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
9 ቀጥሎም “እውነት እላችኋለሁ፣ እዚህ ከቆሙት መካከል አንዳንዶች የአምላክ መንግሥት በታላቅ ኃይል መምጣቱን እስኪያዩ ድረስ ፈጽሞ ሞትን አይቀምሱም” አላቸው።+
-