-
1 ቆሮንቶስ 9:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 እኛ በእናንተ መካከል መንፈሳዊ ነገሮች ከዘራን ከእናንተ ሥጋዊ ነገሮች ብናጭድ ትልቅ ነገር መሆኑ ነው?+
-
-
1 ቆሮንቶስ 9:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 በተመሳሳይም ምሥራቹን የሚያውጁ ሰዎች በምሥራቹ አማካኝነት በሚያገኙት ነገር እንዲኖሩ ጌታ አዟል።+
-