-
ማቴዎስ 10:11አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
11 “በምትገቡበት ማንኛውም ከተማ ወይም መንደር መልእክቱን መስማት የሚገባውን ሰው ፈልጉ፤ እስክትወጡም ድረስ እዚያው ቆዩ።+
-
-
ሉቃስ 9:4አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
4 ሆኖም ወደ አንድ ቤት ስትገቡ ከተማዋን ለቃችሁ እስክትሄዱ ድረስ እዚያው ቆዩ፤+ ከዚያም ተነስታችሁ ሂዱ።
-