-
ማቴዎስ 26:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 እየበሉ ሳሉም “እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል” አለ።+
-
-
ማርቆስ 14:18አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
18 በማዕድ ተቀምጠው እየበሉ ሳለም ኢየሱስ “እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ አንዱ፣ ከእኔ ጋር እየበላ ያለ አሳልፎ ይሰጠኛል” አለ።+
-
-
ዮሐንስ 13:21አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
21 ኢየሱስ እነዚህን ነገሮች ከተናገረ በኋላ መንፈሱ ተረብሾ “እውነት እውነት እላችኋለሁ፣ ከእናንተ አንዱ አሳልፎ ይሰጠኛል”+ ሲል በግልጽ ተናገረ።
-