-
የሐዋርያት ሥራ 12:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 ይህን ከተገነዘበ በኋላ ማርቆስ ተብሎ ወደሚጠራው ወደ ዮሐንስ+ እናት ወደ ማርያም ቤት ሄደ፤ በዚያም በርከት ያሉ ሰዎች ተሰብስበው ይጸልዩ ነበር።
-
-
የሐዋርያት ሥራ 15:37አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
37 በርናባስ፣ ማርቆስ ተብሎ የሚጠራው ዮሐንስ+ አብሯቸው እንዲሄድ ወስኖ ነበር።
-