የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 85
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

መዝሙር የመጽሐፉ ይዘት

      • ወደ ቀድሞው ሁኔታ እንዲመልሳቸው የቀረበ ጸሎት

        • አምላክ ለታማኝ አገልጋዮቹ ስለ ሰላም ይናገራል (8)

        • “ታማኝ ፍቅርና ታማኝነት ይገናኛሉ” (10)

መዝሙር 85:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +2ዜና 20:19

መዝሙር 85:1

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዘሌ 26:42፤ ኢዩ 2:18
  • +ዕዝራ 2:1፤ ኤር 30:18፤ ሕዝ 39:25

መዝሙር 85:2

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ቃል በቃል “ሸፈንክ።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኤር 50:20፤ ሚክ 7:18

መዝሙር 85:3

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 103:9፤ ኢሳ 12:1

መዝሙር 85:4

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “መልሰህ ሰብስበን።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 80:3, 4

መዝሙር 85:5

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 74:1፤ 79:5

መዝሙር 85:6

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ዕዝራ 3:11፤ ኤር 33:10, 11

መዝሙር 85:7

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ሰቆ 3:22

መዝሙር 85:8

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 57:19
  • +ዘዳ 8:17, 18፤ መዝ 78:7

መዝሙር 85:9

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 46:13

መዝሙር 85:10

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 72:3፤ ኢሳ 32:17

መዝሙር 85:11

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +ኢሳ 26:9፤ 45:8

መዝሙር 85:12

የግርጌ ማስታወሻዎች

  • *

    ወይም “ብልጽግና።”

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 84:11፤ ያዕ 1:17
  • +ዘሌ 26:4፤ መዝ 67:6፤ ኢሳ 25:6፤ 30:23

መዝሙር 85:13

የኅዳግ ማጣቀሻዎች

  • +መዝ 89:14

ተዛማጅ ሐሳብ

መዝ. 85:በመዝሙሩ አናት ላይ የሚገኘው መግለጫ2ዜና 20:19
መዝ. 85:1ዘሌ 26:42፤ ኢዩ 2:18
መዝ. 85:1ዕዝራ 2:1፤ ኤር 30:18፤ ሕዝ 39:25
መዝ. 85:2ኤር 50:20፤ ሚክ 7:18
መዝ. 85:3መዝ 103:9፤ ኢሳ 12:1
መዝ. 85:4መዝ 80:3, 4
መዝ. 85:5መዝ 74:1፤ 79:5
መዝ. 85:6ዕዝራ 3:11፤ ኤር 33:10, 11
መዝ. 85:7ሰቆ 3:22
መዝ. 85:8ኢሳ 57:19
መዝ. 85:8ዘዳ 8:17, 18፤ መዝ 78:7
መዝ. 85:9ኢሳ 46:13
መዝ. 85:10መዝ 72:3፤ ኢሳ 32:17
መዝ. 85:11ኢሳ 26:9፤ 45:8
መዝ. 85:12መዝ 84:11፤ ያዕ 1:17
መዝ. 85:12ዘሌ 26:4፤ መዝ 67:6፤ ኢሳ 25:6፤ 30:23
መዝ. 85:13መዝ 89:14
  • አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
  • 1
  • 2
  • 3
  • 4
  • 5
  • 6
  • 7
  • 8
  • 9
  • 10
  • 11
  • 12
  • 13
አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
መዝሙር 85:1-13

መዝሙር

ለሙዚቀኞች ቡድን መሪ። የቆሬ ልጆች+ መዝሙር። ማህሌት።

85 ይሖዋ ሆይ፣ ለምድርህ ሞገስ አሳይተሃል፤+

የተማረኩትን የያዕቆብ ልጆች መልሰሃል።+

 2 የሕዝብህን በደል ተውክ፤

ኃጢአታቸውንም ሁሉ ይቅር አልክ።*+ (ሴላ)

 3 ንዴትህን ሁሉ ገታህ፤

ከብርቱ ቁጣህም ተመለስክ።+

 4 የመዳናችን አምላክ ሆይ፣ ወደ ቀድሞ ሁኔታችን መልሰን፤*

በእኛ የተነሳ ያደረብህን ቁጣም መልስ።+

 5 በእኛ ላይ የምትቆጣው ለዘላለም ነው?+

ቁጣህስ ከትውልድ እስከ ትውልድ ድረስ ይዘልቃል?

 6 ሕዝቦችህ በአንተ ሐሴት እንዲያደርጉ፣

ዳግመኛ እንድናንሰራራ አታደርገንም?+

 7 ይሖዋ ሆይ፣ ታማኝ ፍቅርህን አሳየን፤+

ማዳንህንም ለግሰን።

 8 እውነተኛው አምላክ ይሖዋ የሚናገረውን እሰማለሁ፤

እሱ ለሕዝቡና ለታማኝ አገልጋዮቹ ስለ ሰላም ይናገራልና፤+

ብቻ እንደቀድሞው በራሳቸው ከልክ በላይ አይተማመኑ።+

 9 ክብሩ በምድራችን እንዲኖር፣

እሱን ለሚፈሩት ማዳኑ በእርግጥ ቅርብ ነው።+

10 ታማኝ ፍቅርና ታማኝነት ይገናኛሉ፤

ጽድቅና ሰላም ይሳሳማሉ።+

11 ታማኝነት ከምድር ትበቅላለች፤

ጽድቅም ከሰማያት ወደ ታች ይመለከታል።+

12 አዎ፣ ይሖዋ መልካም ነገር* ይሰጣል፤+

ምድራችንም ምርቷን ትሰጣለች።+

13 ጽድቅ በፊቱ ይሄዳል፤+

ለእርምጃውም መንገድ ያዘጋጃል።

አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
ውጣ
ግባ
  • አማርኛ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ