የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 1/11 ገጽ 7
  • ጥር 31 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ጥር 31 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ጥር 31 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2011
km 1/11 ገጽ 7

ጥር 31 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ጥር 31 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 30 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

dp ምዕ. 8 አን. 12-22 (25 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ነህምያ 1-4 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ነህምያ 2:11-20 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ ዮሐንስ 1:1 ኢየሱስ እግዚአብሔር መሆኑን ያረጋግጣል?—rs ከገጽ 213 አን. 4 እስከ ገጽ 214 አን. 1 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ ኢየሱስ በማቴዎስ 22:21 ላይ የሰጠውን ምክር ተግባራዊ ማድረግ የምንችልባቸው መንገዶች (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 52

5 ደቂቃ፦ ማስታወቂያዎች።

20 ደቂቃ፦ “ቤተሰቦችን ለመርዳት የተደረገ ዝግጅት።”—ክፍል 2 (አንቀጽ 7-13) በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። አድማጮች በገጽ 6 ላይ ከቀረቡት ሐሳቦች መካከል አንዳንዶቹን በሥራ ላይ በማዋላቸው ቤተሰባቸው እንዴት እንደተጠቀመ እንዲናገሩ ጋብዝ።

10 ደቂቃ፦ “የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ለማስጀመር የሚረዳ አዲስ አምድ።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ። ውይይቱን ከመጀመርህ በፊት የጥር 1, 2011⁠ን መጠበቂያ ግንብ ይዘው ያልመጡ አስፋፊዎች ካሉ አንድ አንድ ቅጂ እንዲሰጣቸው አድርግ። “ከአምላክ ቃል ተማር—ከአምላክ መማር ያለብን ለምንድን ነው?” የሚለውን ርዕሰ ትምህርት፣ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት ለማስጀመር እንዴት መጠቀም እንደሚቻል የሚያሳይ አንድ ወይም ሁለት ሠርቶ ማሳያ እንዲቀርብ በማድረግ ክፍሉን ደምድም።

መዝሙር 17 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ