የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • km 11/13 ገጽ 1
  • ኅዳር 11 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ኅዳር 11 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም
  • የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ኅዳር 11 የሚጀምር ሳምንት
የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
km 11/13 ገጽ 1

ኅዳር 11 የሚጀምር ሳምንት ፕሮግራም

ኅዳር 11 የሚጀምር ሳምንት

መዝሙር 20 እና ጸሎት

□ የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦

cf ምዕ. 14 ከአን. 10-16 (30 ደቂቃ)

□ ቲኦክራሲያዊ የአገልግሎት ትምህርት ቤት፦

የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ ዕብራውያን 1-8 (10 ደቂቃ)

ቁ. 1፦ ዕብራውያን 4:1-16 (4 ደቂቃ ወይም ከዚያ በታች)

ቁ. 2፦ “ከላይ የሆነው ጥበብ” እንዳለን ማሳየት የምንችለው እንዴት ነው?—ያዕ. 3:17, 18 (5 ደቂቃ)

ቁ. 3፦ የሚያስፈልገው ሌላውን ሰው መውደድ ብቻ ነው?—rs ገጽ 326 አን. 3 (5 ደቂቃ)

□ የአገልግሎት ስብሰባ፦

መዝሙር 25

10 ደቂቃ፦ ሌሎች የሚያስፈልጋቸውን ነገር ማሟላት የምንችለው እንዴት ነው? በኅዳር 15, 2013 መጠበቂያ ግንብ ከገጽ 8-9 ላይ ተመሥርቶ በሽማግሌ የሚቀርብ ንግግር።

10 ደቂቃ፦ ስንሰብክ የሚሰማንን ፍርሃት ማሸነፍ የምንችለው እንዴት ነው? በውይይት የሚቀርብ፤ የሚከተሉትን ጥያቄዎች አድማጮችን ጠይቅ፦ (1) በር ስናንኳኳ ፍርሃት ከተሰማን ጸሎት የሚረዳን እንዴት ነው? (2) ጥሩ ዝግጅት የሚሰማንን ፍርሃት ለመቀነስ የሚረዳን እንዴት ነው? (3) ከወረዳ የበላይ ተመልካቹ ጋር ስናገለግል የሚሰማንን ፍርሃት ለመቀነስ ምን ሊረዳን ይችላል? (4) በአገልግሎት የምናደርገውን ተሳትፎ ማሳደጋችን የሚሰማንን ፍርሃት ለመቀነስ የሚረዳን እንዴት ነው? (5) የፍርሃት ስሜታችሁን ለማሸነፍ የረዳችሁ ምንድን ነው?

10 ደቂቃ፦ “ነቢያትን አርዓያ አድርጋችሁ ተመልከቷቸው—ሆሴዕ።” በጥያቄና መልስ የሚቀርብ።

መዝሙር 37 እና ጸሎት

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ