ከየካቲት 14-20
1 ሳሙኤል 3–5
መዝሙር 1 እና ጸሎት
የመግቢያ ሐሳብ (1 ደቂቃ)
ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት
“ይሖዋ አሳቢ አምላክ ነው”፦ (10 ደቂቃ)
መንፈሳዊ ዕንቁዎች፦ (10 ደቂቃ)
1ሳሙ 3:3—ሳሙኤል የተኛው ቅድስተ ቅዱሳኑ ውስጥ እንዳልሆነ እንዴት እናውቃለን? (w05 3/15 21 አን. 6)
ከዚህ ሳምንት የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ ይሖዋን፣ የመስክ አገልግሎትን ወይም ሌሎች ነገሮችን በተመለከተ ምን መንፈሳዊ ዕንቁዎች አግኝታችኋል?
የመጽሐፍ ቅዱስ ንባብ፦ (4 ደቂቃ) 1ሳሙ 3:1-18 (th ጥናት 10)
በአገልግሎት ውጤታማ ለመሆን ተጣጣር
መመሥከር፦ (3 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ጀምር። ለዘላለም በደስታ ኑር! የተባለውን ብሮሹር ተጠቅመህ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት እንዲጀምር ጋብዝ። (th ጥናት 11)
ተመላልሶ መጠየቅ፦ (4 ደቂቃ) በውይይት ናሙናው ጀምር። ለዘላለም በደስታ ኑር! የተባለውን ብሮሹር አበርክተህ በምዕራፍ 01 የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት አስጀምር። (th ጥናት 15)
የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (5 ደቂቃ) lffi ምዕራፍ 03 ነጥብ 6 (th ጥናት 14)
ክርስቲያናዊ ሕይወት
“ከሳሙኤል ሕይወት የምናገኛቸው ትምህርቶች”፦ (15 ደቂቃ) በውይይት የሚቀርብ። ከእነሱ ተማሩ—ሳሙኤል የተባለውን ቪዲዮ አጫውት።
የጉባኤ የመጽሐፍ ቅዱስ ጥናት፦ (30 ደቂቃ) rr ምዕ. 20 አን. 9-17፣ ሣጥን 20ሀ
የመደምደሚያ ሐሳብ (3 ደቂቃ)
መዝሙር 99 እና ጸሎት