የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • mwb22 ጥር ገጽ 12
  • ይሖዋ አሳቢ አምላክ ነው

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ይሖዋ አሳቢ አምላክ ነው
  • ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ታስታውሳለህ?
    የይሖዋን መንግሥት የሚያስታውቅ መጠበቂያ ግንብ (የጥናት እትም)—2018
  • ስኬት ስታገኙ ትሕትናችሁ እንዳይጠፋ ተጠንቀቁ
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • ከሳሙኤል ሕይወት የምናገኛቸው ትምህርቶች
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
  • “ፊት ለፊት ተቃወምኩት”
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2019
ለተጨማሪ መረጃ
ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2022
mwb22 ጥር ገጽ 12
ምስሎች፦ 1. ትንሹ ሳሙኤል፣ ይሖዋ ሲያነጋግረው እያዳመጠ። 2. ሳሙኤል የይሖዋን መልእክት ለኤሊ ሲያደርስ።

ከአምላክ ቃል የሚገኝ ውድ ሀብት

ይሖዋ አሳቢ አምላክ ነው

ሳሙኤል፣ ኤሊ እየጠራው ያለ መስሎት ነበር (1ሳሙ 3:4-7፤ w18.09 24 አን. 3)

ይሖዋ፣ ሳሙኤልን እየጠራው ያለው እሱ እንደሆነ ግልጽ አደረገ (1ሳሙ 3:8, 9)

ይሖዋ በዕድሜ ገና ልጅ ለሆነው ለሳሙኤል ደግነትና አሳቢነት አሳይቶታል (1ሳሙ 3:15-18፤ w18.09 24 አን. 4)

ራስህን እንዲህ ብለህ ጠይቅ፦ ‘ለልጆችም ሆነ በዕድሜ ለገፉት አሳቢነት ማሳየት የምችልባቸው መንገዶች የትኞቹ ናቸው? በክርስቲያናዊ ስብሰባዎች ላይ ለሌሎች አሳቢነት ማሳየት የምችለው እንዴት ነው?’

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ