ማስተዋወቂያ
በዛሬው ጊዜ ሕይወትን አደጋ ላይ የሚጥሉ በሽታዎች በዓለማችን ላይ በዝተዋል። ታዲያ እንዲህ ያሉ በሽታዎችን መከላከል የምንችለው እንዴት ነው?
መጽሐፍ ቅዱስ “ብልህ ሰው አደጋ ሲያይ ይሸሸጋል” በማለት ጥበብ ያዘለ ምክር ይሰጣል።—ምሳሌ 22:3
ይህ “ንቁ!” መጽሔት፣ ከአደጋ መሸሸግ ማለትም በሽታን መከላከል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።
በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።
ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።
በዛሬው ጊዜ ሕይወትን አደጋ ላይ የሚጥሉ በሽታዎች በዓለማችን ላይ በዝተዋል። ታዲያ እንዲህ ያሉ በሽታዎችን መከላከል የምንችለው እንዴት ነው?
መጽሐፍ ቅዱስ “ብልህ ሰው አደጋ ሲያይ ይሸሸጋል” በማለት ጥበብ ያዘለ ምክር ይሰጣል።—ምሳሌ 22:3
ይህ “ንቁ!” መጽሔት፣ ከአደጋ መሸሸግ ማለትም በሽታን መከላከል የምንችለው እንዴት እንደሆነ ያብራራል።