የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • lmd ትምህርት 7
  • አለመታከት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አለመታከት
  • ሰዎችን ውደዱ—ደቀ መዛሙርት አድርጉ
  • ንዑስ ርዕሶች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ጳውሎስ ምን አድርጓል?
  • ከጳውሎስ ምን እንማራለን?
  • ጳውሎስን ምሰል
  • ትሕትና
    ሰዎችን ውደዱ—ደቀ መዛሙርት አድርጉ
  • ስለ ሰዎች ማሰብ
    ሰዎችን ውደዱ—ደቀ መዛሙርት አድርጉ
  • ትዕግሥት
    ሰዎችን ውደዱ—ደቀ መዛሙርት አድርጉ
  • ፍላጎት ላሳዩ ሰዎች ተመላልሶ መጠየቅ አድርጉ—መቼ?
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2009
ለተጨማሪ መረጃ
ሰዎችን ውደዱ—ደቀ መዛሙርት አድርጉ
lmd ትምህርት 7

ተመላልሶ መጠየቅ

ሐዋርያው ጳውሎስ በትምህርት ቤት አዳራሽ ውስጥ ለተሰበሰቡ ሰዎች ምሥራቹን ሲሰብክ።

ሥራ 19:8-10

ምዕራፍ 7

አለመታከት

መሠረታዊ ሥርዓት፦ “[ምሥራቹን] ያለማሰለስ ማስተማራቸውንና ማወጃቸውን ቀጠሉ።”—ሥራ 5:42

ጳውሎስ ምን አድርጓል?

ሐዋርያው ጳውሎስ በትምህርት ቤት አዳራሽ ውስጥ ለተሰበሰቡ ሰዎች ምሥራቹን ሲሰብክ።

ቪዲዮ፦ ጳውሎስ በኤፌሶን ያለመታከት ሰብኳል

1. ቪዲዮውን ተመልከት፤ ወይም የሐዋርያት ሥራ 19:8-10ን አንብብ። ከዚያም የሚከተሉትን ጥያቄዎች አስብባቸው፦

  1. ሀ. ጳውሎስ፣ አንዳንዶች ቢቃወሙትም ምሥራቹን ሳይታክት እንደሰበከ የሚያሳየው ምንድን ነው?

  2. ለ. ጳውሎስ ፍላጎት ያሳዩ ሰዎችን ያስተማረው በየስንት ጊዜው ነው? ለምን ያህል ጊዜስ ይህን ሲያደርግ ቆይቷል?

ከጳውሎስ ምን እንማራለን?

2. ውጤታማ ተመላልሶ መጠየቅ ማድረግና ጥናት ማስጀመር ጊዜና ጥረት ይጠይቃል።

ጳውሎስን ምሰል

3. ፕሮግራምህን ከግለሰቡ ፕሮግራም ጋር አስማማ። ራስህን ‘ግለሰቡ ለመወያየት ይበልጥ የሚመቸው መቼና የት ነው?’ ብለህ ጠይቅ። ጊዜው ለአንተ አመቺ ባይሆንም እንኳ ፕሮግራምህን ለማስተካከል ጥረት አድርግ።

4. ቀጠሮ ያዝ። በእያንዳንዱ ውይይት መጨረሻ ላይ በቀጣዩ ጊዜ የምትገናኙበትን ቁርጥ ያለ ቀጠሮ ያዙ። ቀጠሮህን አክብር።

5. አዎንታዊ ሁን። ግለሰቡን በተደጋጋሚ ቤት ስላጣኸው ወይም ሥራ ስለሚበዛበት ብቻ ‘ፍላጎት የለውም’ ብለህ አትደምድም። (1 ቆሮ. 13:4, 7) ሳትታክት መርዳትህ አስፈላጊ ነው፤ ያም ቢሆን ጊዜህ እንዳይባክንብህ ተጠንቀቅ።—1 ቆሮ. 9:26

ተጨማሪ ጥቅሶች

ሥራ 10:42፤ 1 ቆሮ. 9:22, 23፤ 2 ቆሮ. 4:1፤ ገላ. 6:9

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ