የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 14
  • ሁሉንም ነገር አዲስ ያደርጋል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • ሁሉንም ነገር አዲስ ያደርጋል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • ‘ሁሉንም ነገር አዲስ ያደርጋል’
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ራሳችንን ለአምላክ ወስነናል!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ ንጉሣችን ነው!
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • ይሖዋ ንጉሣችን ነው!
    ለይሖዋ ዘምሩ
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 14

መዝሙር 14

ሁሉንም ነገር አዲስ ያደርጋል

በወረቀት የሚታተመው

(ራእይ 21:1-5)

1. የአምላክ መንግሥት መግዛቱን ጀምሯል።

የይሖዋ ልጅ ሥልጣኑን ይዟል።

የሰማይ ጠላቶቹን ድል አ’ርጓል፤

የምድሮቹንም ቶሎ ያጠፋል።

(አዝማች)

ተስፋው እንዴት ያስደስታል!

አምላክ ከሰዎች ጋር ያድራል።

ሐዘን፣ ለቅሶ ፍጹም አይኖርም፤

ሞት ይጠፋል እስከ ዘላለም፤

‘ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ’ ብሏል፤

እውነት ነው ይፈጸማል።

2. አዲሷን ’የሩሳሌም ይዩ ሰዎች፤

የበጉ ሙሽራ ተውባለች።

የከበረ ዕንቁ ሰጣት ድምቀት፤

ይሖዋ አምላክ ሆነላት መብራት።

(አዝማች)

ተስፋው እንዴት ያስደስታል!

አምላክ ከሰዎች ጋር ያድራል።

ሐዘን፣ ለቅሶ ፍጹም አይኖርም፤

ሞት ይጠፋል እስከ ዘላለም፤

‘ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ’ ብሏል፤

እውነት ነው ይፈጸማል።

3. በሮቿ የማይዘጉ ቀን ከሌት፤

ይቺ ከተማ የሰው ልጅ ሐሴት።

ከሷ በሚፈነጥቀው ብርሃን፣

ሕዝቦች ይጓዙ ዓይተው ጸዳሏን።

(አዝማች)

ተስፋው እንዴት ያስደስታል!

አምላክ ከሰዎች ጋር ያድራል።

ሐዘን፣ ለቅሶ ፍጹም አይኖርም፤

ሞት ይጠፋል እስከ ዘላለም፤

‘ሁሉን አዲስ አደርጋለሁ’ ብሏል፤

እውነት ነው ይፈጸማል።

(በተጨማሪም ማቴ. 16:3⁠ን፣ ራእይ 12:7-9፤ 21:23-25⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ