የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • sn መዝ. 118
  • አንዳችን ሌላውን መቀበል

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • አንዳችን ሌላውን መቀበል
  • ለይሖዋ ዘምሩ
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • አንዳችን ሌላውን መቀበል
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • በመታሰቢያው በዓል ላይ ጥሩ አቀባበል አድርጉላቸው
    የመንግሥት አገልግሎታችን—1994
  • ሞቅ ያለ አቀባበል አድርጉላቸው!
    የመንግሥት አገልግሎታችን—2013
  • ሞቅ ያለ አቀባበል አድርጉላቸው
    ክርስቲያናዊ ሕይወታችንና አገልግሎታችን​—የስብሰባው አስተዋጽኦ—2017
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ
sn መዝ. 118

መዝሙር 118

አንዳችን ሌላውን መቀበል

በወረቀት የሚታተመው

(ሮም 15:7)

1. የአምላክን ቃል ለመስማት ብለው፣

የመጡትን ’ንቀበላቸው።

ጋብዞናል ሕይወት ሰጪውን እውነት፤

ለጥሪው ምላሽ ’ንስጥ በአመስጋኝነት።

2. ይመስገን አምላክ ወንድሞች ሰጠን፤

ሁሌም በደስታ ’ሚቀበሉን።

እናክብራቸው እንዲህ ያሉትን፤

እኛም እንቀበል እንግዶቻችንን።

3. ቅኖች እውነትን መጥተው ’ንዲማሩ፣

ለሰው ሁሉ ተከፍቷል በሩ።

አምላክ ስቦናል በልጁ በኩል፤

ስለዚህ ሌሎችን ከልብ እንቀበል።

(በተጨማሪም ዮሐ. 6:44⁠ን፣ ፊልጵ. 2:29⁠ን እና ራእይ 22:17⁠ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ