የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
አማርኛ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • snnw መዝ. 150
  • እገዛ የሚያስፈልጋቸውን መርዳት

በዚህ ክፍል ውስጥ ምንም ቪዲዮ አይገኝም።

ይቅርታ፣ ቪዲዮውን ማጫወት አልተቻለም።

  • እገዛ የሚያስፈልጋቸውን መርዳት
  • ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ተመሳሳይ ሐሳብ ያለው ርዕስ
  • እገዛ የሚያስፈልጋቸውን መርዳት
    ለይሖዋ ‘በደስታ ዘምሩ’
  • አንድያ ልጅህን ሰጠኸን
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • ጸንተው እንዲቆሙ አስተምሯቸው
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
  • የአቅኚ ሕይወት
    ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
ለተጨማሪ መረጃ
ለይሖዋ ዘምሩ—አዲስ መዝሙሮች
snnw መዝ. 150

መዝሙር 150

እገዛ የሚያስፈልጋቸውን መርዳት

በወረቀት የሚታተመው

(ማቴዎስ 9:37, 38)

  1. አምላክ ያውቃል ’ሚበጀንን፣

    ደስታ፣ ስኬት ’ሚሰጠንን።

    ለማገልገል የሚያስችለን

    ብዙ መንገድ ከፈተልን።

    (አዝማች)

    እገዛ ሲያስፈልግ

    ሄደን እንርዳ።

    ምርጣችንን እንስጥ፤ አለብን

    የፍቅር ዕዳ።

  2. ሁሉም አገር አለ ሥራ፤

    ይፈለጋል የኛ ’ርዳታ።

    አሳቢነት በማሳየት

    እንችላለን ማገዝ፣ መርዳት።

    (አዝማች)

    እገዛ ሲያስፈልግ

    ሄደን እንርዳ።

    ምርጣችንን እንስጥ፤ አለብን

    የፍቅር ዕዳ።

  3. ባቅራቢያችን ባለ ቦታ

    እንካፈል በግንባታ።

    ለሰው ሁሉ ለመመሥከር

    እንዲያስችለን ቋንቋ ’ንማር።

    (አዝማች)

    እገዛ ሲያስፈልግ

    ሄደን እንርዳ።

    ምርጣችንን እንስጥ፤ አለብን

    የፍቅር ዕዳ።

(በተጨማሪም ዮሐ. 4:35ን፣ ሥራ 2:8ን እና ሮም 10:14ን ተመልከት።)

    አማርኛ ጽሑፎች (1991-2025)
    ውጣ
    ግባ
    • አማርኛ
    • አጋራ
    • የግል ምርጫዎች
    • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
    • የአጠቃቀም ውል
    • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
    • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
    • JW.ORG
    • ግባ
    አጋራ