-
ማቴዎስ 1:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤+
ይስሐቅ ያዕቆብን ወለደ፤+
ያዕቆብ ይሁዳንና+ ወንድሞቹን ወለደ፤
-
ዕብራውያን 7:14አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
14 ጌታችን ከይሁዳ ነገድ እንደወጣ የታወቀ ነውና፤+ ይሁንና ሙሴ ከዚህ ነገድ ካህናት እንደሚገኙ የተናገረው ነገር የለም።
-
-
-