-
ዘኁልቁ 29:12አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
12 “‘በሰባተኛው ወር በ15ኛው ቀን ቅዱስ ጉባኤ አድርጉ። ምንም ዓይነት ከባድ ሥራ አትሥሩ፤ ለሰባት ቀንም ለይሖዋ በዓል አክብሩ።+
-
-
ዮሐንስ 7:2አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
-
-
2 ይሁን እንጂ የአይሁዳውያን በዓል የሆነው የዳስ በዓል+ ተቃርቦ ነበር።
-