የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • ሩት 4:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 እንዲሁም ይሖዋ ከዚህች ወጣት ሴት በሚሰጥህ ዘር አማካኝነት ቤትህ ትዕማር ለይሁዳ እንደወለደችለት እንደ ፋሬስ+ ቤት ይሁን።”+

  • ማቴዎስ 1:2-6
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  2 አብርሃም ይስሐቅን ወለደ፤+

      ይስሐቅ ያዕቆብን ወለደ፤+

      ያዕቆብ ይሁዳንና+ ወንድሞቹን ወለደ፤

       3 ይሁዳ ከትዕማር ፋሬስንና ዛራን+ ወለደ፤

      ፋሬስ ኤስሮንን ወለደ፤+

      ኤስሮን ራምን ወለደ፤+

       4 ራም አሚናዳብን ወለደ፤

      አሚናዳብ ነአሶንን ወለደ፤+

      ነአሶን ሰልሞንን ወለደ፤

       5 ሰልሞን ከረዓብ+ ቦዔዝን ወለደ፤

      ቦዔዝ ከሩት ኢዮቤድን ወለደ፤+

      ኢዮቤድ እሴይን ወለደ፤+

       6 እሴይ ንጉሥ ዳዊትን ወለደ።+

      ዳዊት ከኦርዮ ሚስት ሰለሞንን ወለደ፤+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ