የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • 2 ሳሙኤል 12:9
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 9 ታዲያ በፊቱ መጥፎ ነገር በመሥራት የይሖዋን ቃል ያቃለልከው ለምንድን ነው? ሂታዊውን ኦርዮን በሰይፍ መታኸው!+ በአሞናውያን ሰይፍ ከገደልከውም+ በኋላ ሚስቱን ወስደህ ሚስትህ አደረግካት።+

  • 2 ሳሙኤል 12:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 አንተ ይህን በድብቅ ብታደርገውም+ እኔ ግን በመላው እስራኤል ፊት በቀን ብርሃን* አደርገዋለሁ።’”

  • መዝሙር 94:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ክፉዎች እስከ መቼ፣ ይሖዋ ሆይ፣

      ክፉዎች እስከ መቼ ድረስ ይፈነጥዛሉ?+

  • መዝሙር 94:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 “ያህ አያይም፤+

      የያዕቆብ አምላክ አያስተውለውም” ይላሉ።+

  • ምሳሌ 30:20
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 20 የአመንዝራ ሴት መንገድ ይህ ነው፦

      በልታ አፏን ከጠራረገች በኋላ

      “ምንም የሠራሁት ጥፋት የለም” ትላለች።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ