የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 10:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ክፉው ሰው ከትዕቢቱ የተነሳ ምንም ምርምር አያደርግም፤

      “አምላክ የለም” ብሎ ያስባል።+

  • መዝሙር 10:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በልቡ እንዲህ ይላል፦ “አምላክ ረስቷል።+

      ፊቱን አዙሯል።

      ፈጽሞ ልብ አይልም።”+

  • መዝሙር 73:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ክፉ ሰዎች ያላቸውን ሰላም በተመለከትኩ ጊዜ፣

      እብሪተኛ በሆኑ ሰዎች* ቀንቼ ነበርና።+

  • መዝሙር 73:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 እነሱም “አምላክ እንዴት ያውቃል?+

      ልዑሉ አምላክ በእርግጥ እውቀት አለው?” ይላሉ።

  • ኢሳይያስ 29:15
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 15 ዕቅዳቸውን ከይሖዋ ለመሰወር* ከፍተኛ ጥረት ለሚያደርጉ ወዮላቸው!+

      “ማን ያየናል?

      ማንስ ያውቅብናል?” በማለት

      ተግባራቸውን በጨለማ ቦታ ያከናውናሉ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ