የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 10:4
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  4 ክፉው ሰው ከትዕቢቱ የተነሳ ምንም ምርምር አያደርግም፤

      “አምላክ የለም” ብሎ ያስባል።+

  • መዝሙር 10:11
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 11 በልቡ እንዲህ ይላል፦ “አምላክ ረስቷል።+

      ፊቱን አዙሯል።

      ፈጽሞ ልብ አይልም።”+

  • መዝሙር 94:3
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  3 ክፉዎች እስከ መቼ፣ ይሖዋ ሆይ፣

      ክፉዎች እስከ መቼ ድረስ ይፈነጥዛሉ?+

  • መዝሙር 94:7
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    •  7 “ያህ አያይም፤+

      የያዕቆብ አምላክ አያስተውለውም” ይላሉ።+

  • ሕዝቅኤል 8:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 እሱም እንዲህ አለኝ፦ “የሰው ልጅ ሆይ፣ የእስራኤል ቤት ሽማግሌዎች እያንዳንዳቸው ጣዖቶቻቸው ባሉባቸው* እልፍኞች ውስጥ በጨለማ ምን እንደሚያደርጉ ታያለህ? እነሱ ‘ይሖዋ አያየንም። ይሖዋ ምድሪቱን ትቷታል’ ይላሉና።”+

  • ሶፎንያስ 1:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በዚያ ጊዜ ኢየሩሳሌምን በመብራት እፈትሻለሁ፤

      ደግሞም ቸልተኛ የሆኑትንና*

      በልባቸው ‘ይሖዋ መልካምም ሆነ ክፉ ነገር አያደርግም’ የሚሉትን ሰዎች እቀጣለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ