የመጠበቂያ ግንብ የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
መጠበቂያ ግንብ
የኢንተርኔት ቤተ መጻሕፍት
የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
፦
  • ፡
  • መጽሐፍ ቅዱስ
  • የሕትመት ውጤቶች
  • ስብሰባዎች
  • መዝሙር 14:1, 2
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 14 ሞኝ* ሰው በልቡ

      “ይሖዋ የለም” ይላል።+

      ሥራቸው ብልሹ ነው፤ ተግባራቸውም አስጸያፊ ነው፤

      መልካም የሚሠራ ማንም የለም።+

       2 ሆኖም ጥልቅ ማስተዋል ያለውና ይሖዋን የሚፈልግ ሰው ይኖር እንደሆነ ለማየት፣

      ይሖዋ ከሰማይ ሆኖ ወደ ሰው ልጆች ይመለከታል።+

  • መዝሙር 53:1
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 53 ሞኝ* ሰው በልቡ

      “ይሖዋ የለም” ይላል።+

      የዓመፅ ድርጊታቸው ብልሹና አስጸያፊ ነው፤

      መልካም የሚሠራ ማንም የለም።+

  • ሶፎንያስ 1:12
    አዲስ ዓለም ትርጉም መጽሐፍ ቅዱስ
    • 12 በዚያ ጊዜ ኢየሩሳሌምን በመብራት እፈትሻለሁ፤

      ደግሞም ቸልተኛ የሆኑትንና*

      በልባቸው ‘ይሖዋ መልካምም ሆነ ክፉ ነገር አያደርግም’ የሚሉትን ሰዎች እቀጣለሁ።+

የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ ጽሑፎች (2011-2025)
ውጣ
ግባ
  • የኢትዮጵያ ምልክት ቋንቋ
  • አጋራ
  • የግል ምርጫዎች
  • Copyright © 2025 Watch Tower Bible and Tract Society of Pennsylvania
  • የአጠቃቀም ውል
  • ሚስጥር የመጠበቅ ፖሊሲ
  • ሚስጥር የመጠበቅ ማስተካከያ
  • JW.ORG
  • ግባ
አጋራ